+251118132191
contact@mint.gov.et

ወቅታዊ ዜና
ሀገራዊ የዲጂታል ኢኮኖሚ ስኬትን ለማረጋገጥ ጊዜውን የዋጀና የተሻሻለ የኢ-ሰርቪስ አገልግሎትን መጠቀም ግዴታ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ
ተጨማሪ ያንብቡLast updated May 13, 2025 1:48:11 PM ago
የኢትዮ ኮደሮች ስልጠና ያጠናቀቁ ከ270 ሺህ በላይ ወጣቶች የምስክር ወረቀት ወስደዋል
ተጨማሪ ያንብቡLast updated May 13, 2025 1:42:04 PM ago
ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማትና የቴክኖሎጂ ፈጠራ መሳለጥ የሜካኒካል ምህንድስና ማህበረሰብ ሚና የላቀ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated May 13, 2025 1:39:04 PM ago
ከእንሰት እሴት የተጨመረባቸው ምግቦችን ማምረት የሚያስችል የምርምር እና የፈጠራ ስራ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት በተሞክሮነት ለእይታ ቀረበ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated May 13, 2025 1:34:25 PM ago
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 መቶ በመቶ የተሳካ እቅድ ነው።አሁን ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 እየተዘጋጀ ይገኛል።ይህም በሀገራችን እውቀት መር ኢኮኖሚ ለመገንባት መሰረት ይጥላል።ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ተጨማሪ ያንብቡLast updated May 13, 2025 1:30:33 PM ago
የወቅቱ የAFRA ሊቀመንበር የሆኑት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ AFRAን በቴክኒክና በፋይናንስ ትብብር ከሚደግፉ አጋር አገራት እና ድርጅቶች (donor countries and organizations) ጋር ዉይይቶችን አደረጉ፤
ተጨማሪ ያንብቡLast updated May 10, 2025 6:59:11 PM ago
— 6 Items per Page
ለስታርታፖች፡ ነፃ የቢሮ ቦታ በኢኖቢዝ ኬ ኢትዮጵያ ኢንኩቤሽን ማዕከል ውስጥ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 27, 2025 9:17:20 AM ago
የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ አፈጻጸምን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር እያከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 27, 2025 9:16:12 AM ago
በሲዳማ ክልል የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ አፈጻጸም ዙሪያ ውይይትና ምልከታ ተካሂዷል።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 27, 2025 9:13:34 AM ago
በሲዳማ ክልል የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ አፈጻጸም ዙሪያ ውይይትና ምልከታ ተካሂዷል።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 27, 2025 9:12:09 AM ago
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ5 ሚሊየን ኢትዮጵያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ አፈጻጸምን ላይ ምልከታ ተካሂዷል።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 27, 2025 9:10:48 AM ago
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአምስት ሚልዮን ኢትዮጵያ ኮደርስ ስልጠና አፈጻጸም ዙርያ ውይይት ተካሂዷል።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 27, 2025 9:09:22 AM ago
— 6 Items per Page
ምርምርና ኢኖቬሽን
አይሲቲና ዲጂታላይዜሽን
የቴክኖሎጂ ሽግግር
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት
መንግስት የቀድሞው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርን በማዋሃድ በ2011 ዓ.ም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተቋቋመ፡፡
የትኩረት መስኮች
- ምርምር
- ኢኖቬሽን
- የቴክኖሎጂ ሽግግር
- ዲጂታላይዜሽን
ያግኙን
- ስልክ: +251118132191
- ኢሜል: contact@mint.gov.et
- ድረ-ገጽ: www.mint.gov.et
የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች
©2024 MINT መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ከእርምጃ ወደ ሩጫ