+251118132191

contact@mint.gov.et

Font Awesome Icons
Fixed Header Menu Example

Scrolling GIF

ትኩስ ዜና

በዱባይ የአለም መንግስታት ጉባዔ የኢትዮጵያ ልዑክ በተለያዩ የጎንዮሽ ምክክሮች ተሳተፈ

Image
Content

በዱባይ የአለም መንግስታት ጉባዔ የኢትዮጵያ ልዑክ በተለያዩ የጎንዮሽ ምክክሮች ተሳተፈ

———————-

"Shaping Future Governments" በሚል መሪ ቃል እ.ኤ.አ ከፌብሯሪ 11-13 ቀን 2015 በዱባይ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በተለያዩ የጎንዮሽ ምክክሮች ላይ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል፡፡

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የግብርና ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ግርማ አመንቴ የዘላቂ የልማት ግቦችን አፈጻጸም አስመልክቶ በተካሄደ የጎንዮሽ ምክክር ላይ ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ ከቁልፍ የልማት አጋር አገራት እና ከዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ጋር በተደረገው ምክክር ላይ ክቡር ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ግቦቹን ለማሳካት እያደረገቸው ጥረት ገለጻ ሰጥተው የልማት አጋራት የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ በበኩላቸው “Reimagining Technology for Government” በተሰኝ ውይይት ላይ ተሳተፎ አድርገዋል፡፡ በውይይቱ መንግስታት ስለ ቴክኖሎጂ ያላቸውን ዕይታ በድጋሚ እንዲያጤኑ የሚጠቁሙ ሞጋች ሃሳቦች ተነስተዉበታል፡፡

በቀጣይ በተደረጉ ውይይቶች ላይ ክቡር ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ መንግስት የቴክኖሎጂ ዘርፉን ማዘመን ለሁለንተናዊ ልማት መሰረት ነው ብሎ እንሚያምን በማንሳት አገሪቱ ፈጠራን ለማሳደግ እየወሰደቻቸው ያሉ ቁልፍ ጅምር ስራዎች ዙሪያ ገለጻ ሰጥተዋል፡፡

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ እየተካሄደ ባለው የአለም መንግስታት ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ተሳትፎዋን አጠናክራ ቀጥላለች።

ወቅታዊ ዜና

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት  ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 7:12:58 PM ago

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለስታርታፕ ስነምዳር ግንባታ በሚውል የአለም አቀፍ ድጋፍ ረገድ ምክክር ተደረገ፤
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለስታርታፕ ስነምዳር ግንባታ በሚውል የአለም አቀፍ ድጋፍ ረገድ ምክክር ተደረገ፤

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:19:30 AM ago

ኢትዮጵያ አለም የደረሰችበት ምዕራፍ ላይ እንድትደርስ በቴክኖሎጂ የዘመኑ ተቋማትን  መገንባት ግዴታ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ።
ኢትዮጵያ አለም የደረሰችበት ምዕራፍ ላይ እንድትደርስ በቴክኖሎጂ የዘመኑ ተቋማትን መገንባት ግዴታ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:16:14 AM ago

የኤሌክትሮኒክ ንግድ ስርዓትን በላቀ ደረጃ መተግበርና መጠቀም የሚያስችል አሰራር እንዲዘረጋ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)
የኤሌክትሮኒክ ንግድ ስርዓትን በላቀ ደረጃ መተግበርና መጠቀም የሚያስችል አሰራር እንዲዘረጋ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:12:05 AM ago

የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከዋና መስርያ ቤት እስከ ወረዳ የሚገኙ 367 ባለሙያዎች የ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው ማጠናቀቃቸውን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከዋና መስርያ ቤት እስከ ወረዳ የሚገኙ 367 ባለሙያዎች የ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው ማጠናቀቃቸውን አስታወቀ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:09:01 AM ago

ምርምር
ምርምር

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:05:09 AM ago

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት  ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 7:12:58 PM ago

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለስታርታፕ ስነምዳር ግንባታ በሚውል የአለም አቀፍ ድጋፍ ረገድ ምክክር ተደረገ፤
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለስታርታፕ ስነምዳር ግንባታ በሚውል የአለም አቀፍ ድጋፍ ረገድ ምክክር ተደረገ፤

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:19:30 AM ago

ኢትዮጵያ አለም የደረሰችበት ምዕራፍ ላይ እንድትደርስ በቴክኖሎጂ የዘመኑ ተቋማትን  መገንባት ግዴታ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ።
ኢትዮጵያ አለም የደረሰችበት ምዕራፍ ላይ እንድትደርስ በቴክኖሎጂ የዘመኑ ተቋማትን መገንባት ግዴታ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:16:14 AM ago

የኤሌክትሮኒክ ንግድ ስርዓትን በላቀ ደረጃ መተግበርና መጠቀም የሚያስችል አሰራር እንዲዘረጋ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)
የኤሌክትሮኒክ ንግድ ስርዓትን በላቀ ደረጃ መተግበርና መጠቀም የሚያስችል አሰራር እንዲዘረጋ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:12:05 AM ago

የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከዋና መስርያ ቤት እስከ ወረዳ የሚገኙ 367 ባለሙያዎች የ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው ማጠናቀቃቸውን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከዋና መስርያ ቤት እስከ ወረዳ የሚገኙ 367 ባለሙያዎች የ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው ማጠናቀቃቸውን አስታወቀ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:09:01 AM ago

ምርምር
ምርምር

ተጨማሪ ያንብቡ

Last updated Apr 25, 2025 5:05:09 AM ago

ምርምርና ኢኖቬሽን

News Card Example

አይሲቲና ዲጂታላይዜሽን

News Card Example

የቴክኖሎጂ ሽግግር

News Card Example

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት

መንግስት የቀድሞው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርን በማዋሃድ     በ2011 ዓ.ም  የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር  ተቋቋመ፡፡

የትኩረት መስኮች

  • ምርምር
  • ኢኖቬሽን
  • የቴክኖሎጂ ሽግግር
  • ዲጂታላይዜሽን

ያግኙን

  • ስልክ: +251118132191
  • ኢሜል: contact@mint.gov.et
  • ድረ-ገጽ: www.mint.gov.et

የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች

Font Awesome Icons

©2024 MINT መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ከእርምጃ ወደ ሩጫ