+251118132191
contact@mint.gov.et
የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ባደረጉት ንግግር ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች‼
የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ባደረጉት ንግግር ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች‼
👉ኢኮኖሚያችን አዲስ የታሪክ እጥፋት ላይ ነው
👉 በግብርና መስክ ባለፈው አመት 6 ነጥብ 9 በመቶ እድገት ተመዝግቧል
👉 በ2016 በጀት አመት 230 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ተመርቷል
👉 በ2016 በጀት አመት 26 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል፤
👉 በሌማት ቱሩፋት በሁሉም ክልሎች ከፍተኛ ምርት ተገኝቷል፤
👉 በአረንጓዴ ዐሻራ ባለፉት ስድስት አመታት 40 ቢሊዮን ችግኝ ተተክሏል፤
👉 በኢንዱስትሪው መስክ 9 ነጥብ 2 በመቶ እድገት ተመዝግቧል፤
👉 የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ምርታማነት እድገት 59 በመቶ ደርሷል፤
👉 395 ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ተመልስዋል፤
👉 በአገልግሎት መስክ 7 ነጥብ 9 በመቶ እድገት ተመዝግቧል፤
👉 737 የመንግስት አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክስ እየተሰጡ ነው፤
👉 የሁሉም ባንኮች ሀብት 2 ነጥብ 5 ትሪሊዮን ብር ደርሷል፤
👉 የሞባይል ባንኪንግ ተጠቃሚዎች 39 ነጥብ 6 ሚሊዮን ደርሷል፤
👉 በዲጂታል የተላለፈ የብር መጠን 9 ነጥብ 6 ትሪሊዮን ብር ደርሷል፤
👉 የመንገድ ሽፋን 169 ሺ 600 ኪሎ ሜትር ደርሷል፤
👉 የሞባይል ስልክ ተጠቃሚ ቁጥር 83 ነጥብ 3 ሚሊዮን ደርሷል፤
👉 የንጹህ ውሃ ተጠቃሚዎች ቁጥር 74 ነጥብ 8 ሚሊዮን ደርሷል፤
👉 የአባይ ግድብ አጠቃላይ ግንባታ 96 ነጥብ 7 በመቶ በላይ ተጠናቋል
በብዛት የተጎበኙ
መንግስት የቀድሞው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርን በማዋሃድ በ2011 ዓ.ም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተቋቋመ፡፡
የትኩረት መስኮች
- ምርምር
- ኢኖቬሽን
- የቴክኖሎጂ ሽግግር
- ዲጂታላይዜሽን
ያግኙን
- ስልክ: +251118132191
- ኢሜል: contact@mint.gov.et
- ድረ-ገጽ: www.mint.gov.et
የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች