+251118132191
contact@mint.gov.et

ወቅታዊ ዜና
ከ100 በላይ የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የአምስት ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን ወስደዋል።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 6, 2025 5:36:29 AM ago
በኢኖቬሽን የተመራ ሀገራዊ ኢኮኖሚ ለመገንባት ምርምሩ ከዩኒቨርስቲ፣ ከኢንዱስትሪውና ከግል ዘርፉ ጋር ትስስሩ መጠናከር አለበት ብለዋል ዶ/ር ባይሳ በዳዳ ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 6, 2025 5:35:12 AM ago
ኢንስቲትዩቱ በምርምር ስራው የሀገር በቀል ሀብቶች ላይ የሚከሰቱ አደጋዎችን መከላከል፣እየጠፉ የሚገኙ የሀገር በቀል እውቀቶችን መመለስ እንዲሁ የተሻለ ምርት የሚያስገኙ ዝርያዎች ላይ በትኩረት መስራት አለበት።ዶ/ር በለጠ ሞላ
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 6, 2025 5:33:37 AM ago
በስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ዘርፎች የሚሰሩ ስራዎች ለሀገራዊ ኢኮኖሚ እድገት ሚና እያበረከቱ ነው። ዶ/ር በለጠ ሞላ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 6, 2025 5:32:18 AM ago
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩንቨርስቲን በቴክኖሎጂ የማጠናከር ስራ እንሰራለን። ዶ/ር በለጠ ሞላ
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 6, 2025 5:29:45 AM ago
በሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች የ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ኢኒሼቲቭን ስኬታማ ለማድረግ የሚያስችል የሱፐርቪዥን ድጋፍ እየተካሄደ ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Jan 6, 2025 5:28:34 AM ago
— 6 Items per Page
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Apr 25, 2025 7:12:58 PM ago
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለስታርታፕ ስነምዳር ግንባታ በሚውል የአለም አቀፍ ድጋፍ ረገድ ምክክር ተደረገ፤
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Apr 25, 2025 5:19:30 AM ago
ኢትዮጵያ አለም የደረሰችበት ምዕራፍ ላይ እንድትደርስ በቴክኖሎጂ የዘመኑ ተቋማትን መገንባት ግዴታ መሆኑን ዶ/ር ይሹሩን ዓለማየሁ ገለፁ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Apr 25, 2025 5:16:14 AM ago
የኤሌክትሮኒክ ንግድ ስርዓትን በላቀ ደረጃ መተግበርና መጠቀም የሚያስችል አሰራር እንዲዘረጋ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Apr 25, 2025 5:12:05 AM ago
የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከዋና መስርያ ቤት እስከ ወረዳ የሚገኙ 367 ባለሙያዎች የ5 ሚሊዮን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው ማጠናቀቃቸውን አስታወቀ።
ተጨማሪ ያንብቡLast updated Apr 25, 2025 5:09:01 AM ago
— 6 Items per Page
ምርምርና ኢኖቬሽን
አይሲቲና ዲጂታላይዜሽን
የቴክኖሎጂ ሽግግር
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት
መንግስት የቀድሞው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርን በማዋሃድ በ2011 ዓ.ም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተቋቋመ፡፡
የትኩረት መስኮች
- ምርምር
- ኢኖቬሽን
- የቴክኖሎጂ ሽግግር
- ዲጂታላይዜሽን
ያግኙን
- ስልክ: +251118132191
- ኢሜል: contact@mint.gov.et
- ድረ-ገጽ: www.mint.gov.et
የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች
©2024 MINT መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ከእርምጃ ወደ ሩጫ